የማነ ይህንን ያሉት፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች በሰጡት ማብራሪያ በትግራይ ጦርነት ወቅት የኤርትራ ወታደሮች የጅምላ ግድያን ጨምሮ የተለያዩ ግፎችን ፈጽመዋል በሚል ከወነጀሉ በኋላ ነው
Who said this? - Prime Minister Abiy, after accusing Eritrean soldiers of committing various atrocities, including mass killings, during the Tigray war, in an explanation he gave in response to questions raised by members of the House of People's Representatives.
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ለምክር ቤት አባላት ሲናገሩ፣ ኤርትራ ወታደሮቿ በትግራይ ጦርነት ወቅት ብዙ ግፍ ፈጽመዋል ብለዋል - ከጅምላ ግድያ ጀምሮ እስከ ፋብሪካ ዝርፊያ ድረስ
Speaking to members of parliament, Prime Minister Abiy said that Eritrean soldiers committed many abuses during the Tigray war - from mass killings to looting factories.