"ከዚህ ኃይል ጋር ሆነው ነው እንግዲህ አንዳንድ የህወሓት ሰዎች ኢትዮጵያን ለማፍረስ እንሥራ ያሉት" ሲሉም ከስሰዋል
They also criticized them, saying, "It is in alliance with this force that some TPLF members say, 'Let us work to dismantle Ethiopia.'"
"በደመወዝማ ቢሆን ማንም ሰው ኢትዮጵያ አየር መንገድ አይሠራም ነበር" ሲሉም ጨምረው ተናግረዋል
He further stated, "If it were about the salary, no one would have worked for Ethiopian Airlines."